ለመላዉ ኢትዮጲያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ የዞን አመራር አካላተና በዉጪ ለሚገኙ መኢአድ ድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች መኢአድ ለ2002 ብሔራዊ ምርጫ በህግ ስላገኘዉ ምልክት የተላከ መልዕክት። መላዉ ኢትዮጲያ አንድነት ድርጅት የተፈቀደለት የምርጫ ምልክት አንድ እጅ አራት ጣቶቹ ታጥፈዉ አዉራ ጣት ቀጥ ብሎ እንደቆመ የሚያሳይ ነዉ። ለማንበብ ከዚህ ላይ ይጫኑ