About Us
  • About Kinijit AEUP
  • Political Program
  • Election 2005
  • Election 2010
  • USA
  • Canada
  • Europe
  •   News
  • Amharic
  • English
  • Washington Update
  •   Editorial & Opinions
  • Editorial
  • Opinion
  •   Media
  • Audio
  • Video
  •   Press Release
  • English
  • Amharic
  •   Burning Issues
  • Economy
  • Education
  • Health
  • HR2003 to S3457
  • Regional Crisis
  • Politics & Democracy
  • Others
  •   Facts about Ethiopia
  • All Ethiopia Gallery
  •   Take Action
  • Make a Contribution
  • Join our Supporters
  •    Subscribe to Andenet
         Gazette
      Calendar
  • Calendar
  •  
     
      Home Contact Us   Font help

    መኢአድ በሰሜን ጐንደርና በትግራይ ተጨማሪ ጽ/ቤቶችን ከፈተ


    አንድነት 14ኛ ዓመት ቁ. 22 ዓርብ ታህሳስ 23 ቀን 2002 ዓ.ም

    በሰሜን ጐንደር የዞንና የወረዳዎችን የማጠናከርና የማስፋፋት ሰፊ ሥራ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በቀጣናው ውስጥ አደራጅና የፓርቲው የመኢአድ ሥራ አስፈጻሚ አባል የሆኑት አቶ ተስፋዬ ታሪኩ እንደተናገሩት የሰሜን ጐንደር ሕዝብ ለለውጥ የተዘጋጀ መሆኑን ለፓርቲው ሥራ በዞኑ ሲንቀሳቀስ የተመለከቱ መሆናቸውን ጠቅሰው በዚህም አራት የወረዳ ጽ/ቤቶችን በሕዝብ ጥያቄ ለመክፈት መቻሉን አስረድተዋል፡፡ በሰሜን ጐንደር ዞን በሕዝብ መዋጮ የተከፈቱት ወረዳዎች አርባያ፣ በለሳ /ጉሐላ/፣ ገደቡጌና ማክሰኝት ላይ ሲሆን ሌሎች ተጨማሪ ጽ/ቤቶችን ለመክፈት ዝግጅት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ በሌላም በኩል በደቡብ ጐንደር ቦልጋ እና ቆላድባ ወረዳዎች ላይ ጽ/ቤት የተከፈቱ ሲሆን በቅርቡ ሥራ እንደሚጀምሩም ገልፀዋል፡፡

    አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ በትግራይ ክልል አራት ተጨማሪ ጽ/ቤቶችን የከፈተ መሆኑን የመኢአድ የማእከላዊ ኮሚቴ አባልና በትግራይ አደራጅ የሆኑት ወ/ሮ መሰሉ ረዳ ገለፁ፡፡ የተከፈቱት ጽ/ቤቶች ሶስት የዞንና አንድ የወረዳ ሲሆኑ በአጋሜ ዞን አዲግራት፣ አክሱም፣ ሽሬ እንደስላሴ እና በኮረም የወረዳ ጽ/ቤቶች ናቸው፡፡ የነዚህ ተጨማሪ ጽ/ቤቶች መከፈት በትግራይ ክልል የሚደረገውን የፓርቲውን እንቅስቃሴ እንደሚያሰፋ ወ/ሮ መሰሉ አስረድተዋል፡፡ ተጨማሪ ጽ/ቤቶች የተከፈቱባቸው አካባቢዎች በክልሉ ውስጥ ከሚገኙ ዞኖች ውስጥ ብዛት ያለው የምርጫ ጣቢያዎች ላላቸው ዞኖች ቅድሚያ የተሰጠ መሆኑን የገለፁት ወ/ሮ መሰሉ በቀጣይም ተጨማሪ የዞን ጽ/ቤቶችን ለመክፈት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን አሳውቀዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በትግራይ ስድስት የመኢአድ ጽ/ቤቶች ተከፍተው የፓርቲውን ሥራ በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡::

    ለማንበብ ከዚህ ላይ ይጫኑ

    Comments



       Type in your comments for this article
    Name (appears on your post)
    Email
    Comment

    Write the characters in the image above

    Search News:
    In all newsIn News Amharic

    Advanced Search
    Archive:
    Published in:
    Published between
    and
    Categories:
    all categories
    one or more of the following categories (select as many as you want)
    History
    World News
    Opinion
    Editorial
    News English
    Washington Update
    News Amharic
    Media Audio
    Media Video
    Kinijit AEUP Radio
    Africa News


    Most Viewed News Amharic
    የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስ ዕረፍት አሥረኛ ዓመት ግንቦት 6 ይታሰባል
    በምስራቅ ጐጃም አንድ ተማሪ በታጣቂዎች ተገደለ
    በሰሜን ጐንደር የእስረኞች አያያዝ አሳሳቢ መሆኑ ተገለፀ
    መኢአድ “ሊበራል ኦፕን-ኤየር ኮሌጅ” መክፈቱን አስታወቀ
    መንግስት ጐንደር ውስጥ ከ6ዐ በላይ ሰዎችን ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ለአርባ ቀን ያሕል አስሮ መልቀቁ ተገለፀ፡፡
    የጐፋ ልዩ ዞን የገዢው ፓርቲ የጽ/ቤቶቹን ባንዲራ እያወረደበት መሆኑን መኢአድ ገለፀ
    የመኢአድ የደጀን ወረዳ ልዩ ዞን የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አካሄድ
    የመኢአድ የአርባ ምንጭ ዞን ሰብሳቢና ፀሐፊ ያለ ሕግ አግባብ ታሰሩ
    የመኢአድ የኪነት ቡድን ሞረሽ በበዓሉ ላይ ጣዕመ ዜማዎች በማቅረብ ላይ ይገኛል፡፡
    የመኢአድ የአ.አ ወጣቶች በበዓሉ ላይ ንግግር አደረጉ፡፡