 |
 |
ስለ ምርጫ ስነምግባር ህዝባዊ ስብሰባ በሎንደን ከተማ ተካሄደ
Friday, January 01, 2010
More articles in
News Amharic
የመኢአድ ቅንጅት ድጋፍ በብሪታንያ ባለፈዉ ታህሣስ 11 ቀን 2002 (Dec 20, 2009) በምርጫ ስነ ምግባር ላይ ህዝባዊ ስብሰባ በሎንደን ከተማ አካሄደ። በስብሰባዉ ላይ የተገኙት በርካታ ኢትዮጲያዊያን በሰፊዉ የሃሳብ ልዉዉጥ አድርገዉ መኢአድ ስምምነቱ ሁሉአቀፍ እንዲሆን ብሎም ጠቃሚ ዉጤት እንዲኖረዉ ለአደረገዉ ጥረት ምስጋናና ድጋፍ አስተላልፈዋል። ለማንበብ ከዚህ ላይ ይጫኑ። ለማንበብ ከዚህ ላይ ይጫኑ
Comments
|
|