Friday, December 18, 2009
More articles in
Press Release - Amharic
ታህሳስ 4/2002 የመላዉ ኢትዮጲያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ በባሕርዳር ከተማ ቴዎድሮስ ስታዲየም ታለቅ ህዝባዊ ስብሰባ አካሄደ። በስብሰባዉ ላይ የመላዉ ኢትዮጲያ አንድነት ድርጅት ፕሬዘዳንት ክቡር ኢንጂነር ኃይሉ ሻዉል የፓርቲዉ አመራሮችና ቁጥራቸዉ ከስምነት ሺ (8 ሺ) እስከ አስር (10 ሺ)የሚሆኑ የፓርቲዉ ደጋፊዎችና አባላት ከመገኘታቸዉም በላይ በዉጪዉ የሚገኙ የፓርቲዉ ደጋፊዎች ፕሮግራሙን በቀጥታ የስልክ መስመር ግኑኙነት ተደርጎ ፕሮግራሙን ተከታትለዉታል። ለማንበብ ከዚህ ለይ ይጫኑ