መኢአድ በክልል ለሚገኙ የዞን የሥራ ኃላፊዎች ስምምነት በተደረሰበት ሰነድ ላይ ማብራሪያ ሰጠ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ በክልል ለሚገኙ የዞን የሥራ ኃ ላ ፊ ዎ ች ስ ም ም ነ ት ላ ይ በተደረሰበት የፓርቲዎች የምርጫ ሥነ-ምግባር ደንብና በደንቡ ማ ስ ፈ ፀሚያ መመሪ ያ ላ ይ ማብራሪያ ሰጠ፡፡ ሕዳር 1 እና 2 ቀን 2002 ዓ.ም በአዲስ አበባ አይቤክስ ሆቴል በተካሄደው የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ከአዲስ አበባና ከመላው ኢትዮጵያ የመጡ ከ90 በላይ የመኢአድ የዞን አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ ለማንበብ ከዚህ ላይ ይጫኑ