About Us
  • About Kinijit AEUP
  • Political Program
  • Election 2005
  • Election 2010
  • USA
  • Canada
  • Europe
  •   News
  • Amharic
  • English
  • Washington Update
  •   Editorial & Opinions
  • Editorial
  • Opinion
  •   Media
  • Audio
  • Video
  •   Press Release
  • English
  • Amharic
  •   Burning Issues
  • Economy
  • Education
  • Health
  • HR2003 to S3457
  • Regional Crisis
  • Politics & Democracy
  • Others
  •   Facts about Ethiopia
  • All Ethiopia Gallery
  •   Take Action
  • Make a Contribution
  • Join our Supporters
  •    Subscribe to Andenet
         Gazette
      Calendar
  • Calendar
  •  
     
      Home Contact Us   Font help

    መኢአድ “ሊበራል ኦፕን-ኤየር ኮሌጅ” መክፈቱን አስታወቀ


     

    መኢአድ “ሊበራል ኦፕን-ኤየር ኮሌጅ” መክፈቱን አስታወቀ
     
    የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ለአንድ ዓመት ያህል በጽ/ቤቱ ግቢ ውስጥ ይሰጥ የነበረውን ትምህርት “ሊበራል ኦፕን-ኤየር” በሚል ወደ ኮሌጅ ደረጃ ማሳደጉን የመኢአድ ምክትል ፕሬዝዳንትና የምእራብ ኢትዮጵያ ቀጠና ኃላፊ አቶ አሰፋ ኃብተወልድ ለአንድነት ጋዜጣ ገለፁ፡፡
     
    በተጨማሪም የሊበራል ዲሞክራሲ ከሌሎች የዲሞክራሲ ዓይነቶች ጋር ያለውን ልዩነት በማነጻፀር ግንዛቤ ለመስጠት የተጀመረው የትምህርት መርሐ ግብር ከጥቅምት 3ዐ ቀን 2ዐዐ1 ዓ.ም ጀምሮ በኮሌጅ ደረጃ መስፋፋቱን አስታውቀዋል፡፡
     
    በአለፈው አንድ አመት ውስጥ በፍልስፍና፣ በርእዮተ ዓለም፣ በፖለቲካ፣ በሳይንሳዊ ነክ ጉዳዮች፣ በሰብአዊ መብቶች፣ በሕግ ጽንሰ ሐሳብና በሌሎችም ርእሰ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ትምህርት መስጠቱንም አብራርተዋል፡፡
     
    የኮሌጁ ስያሜ እንደሚያመለክተው መማር ለሚፈልጉ ሁሉ ለፓርቲ አባላትም ሆነ ለሌሎች ክፍት መሆኑንና የትምህርት ቦርዱም ከፍተኛ የትምህርት ዕውቀት ባላቸው አባላት እንደሚመራ ጠቁመው ቦርዱ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት የሥራ እቅድ ማውጣቱን አቶ አሰፋ አስረድተዋል፡፡
     
    የመኢአድ ም/ፕሬዝዳንት ስለ ኮሌጁ ዓላማ ሲገልፁ ኮሌጁ የፓርቲውን ትግል ስልት መሰረት በማድረግ አባላትንም ሆነ ሌሎችን በሊበራል ዲሞክራሲ ርዕዮተ ዓለም ፍልስፍናና መርህ ለማነጽ እና መንግስትም ሆነ ሌሎች የፖለቲካ ድርጅቶችና ግለሰቦች በእውቀትና በሰላማዊ ስርአት እንዲታገሉ ለማስቻል መሆኑን ተናግረዋል፡፡
     
    በኮሌጁ የሚሰጠው ትምህርት የፓርቲው አባላትም ሆኑ ደጋፊዎች እንዲሁም ሌሎች ኢትዮጵያውያን ፖለቲካዊና ማሕበራዊ ችግሮች ላይ ሳይንሳዊ የሆነ ግንዛቤና የጠራ አቋም እንዲኖራቸው ብሎም ችግሮችን ለመፍታት በንቃትና በቆራጥነት እንዲንቀሳቀሱ ለማድረግ ነው ብለዋል፡፡
     
    ትምህርቱን የሚሰጡ መምህራን በጋራ ወይም በተናጠል እንደሚያስተምሩና በማመር ማስተማሩ ሂደት ወቅት የመድረክ መሪና አወያይ እንደሚኖር አቶ አሰፋ ገልፀው ለወደፊት ኮሌጁ የመኢአድ መደበኛ ኮሌጅ እስኪሆን ድረስ ጥረቱ እንደሚቀጥል አስረድተዋል፡፡
     
    በጥቂት አባላትና በክፍል ውስጥ ይሰጥ የነበረው ትምህርት እያደገ መጥቶ ዛሬ በፓርቲው ጽ.ቤት ውስጥ በሚገኘው ህዝባው ድንኳን ውስጥ በአማካኝ 300 ተሳታፊዎች የሚገኙበትና ፕሮግራሙም ሳያቋረጥ ዘወትር እሁድ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ጀምሮ የሚካሄድ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
     
    ኮሌጁ በተማሪዎችና በበጐ አድራጊዎች ድጋፍ የራሱ የሆነ የገቢ አቅም እንዳለውና ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶችን እያሟላ መሆኑንና ወደፊትም የገንዘብ አቅሙን ለማሳደግ ጥረት እንደሚያደርግም ተገልጿል፡፡

    Comments


       by Walle
    Wow..., What a great move ! The best thing you can do for our youth is to teach them the truth and the workable ideology with the objective Ethiopian soci-econmic situation. You realy showed your political clarity and a practical vision to our Ethiopia. Thanks again ! Walle.

       by Andinet
    AEUP is the party that will change Ethiopia. We are always at your side. I am happy that AEUP get started to publicize its achievements and future struggle strategies. I am really happy to see the partys own website. My hope of change in Ethiopia is again revived. My grateful thanks goes to all AEUP members and executive committee. Please try to activate the North America or Diaspora AEUP support groups to organize AEUP supporters in abroad.


       Type in your comments for this article
    Name (appears on your post)
    Email
    Comment

    Write the characters in the image above

    Search News:
    In all newsIn News Amharic

    Advanced Search
    Archive:
    Published in:
    Published between
    and
    Categories:
    all categories
    one or more of the following categories (select as many as you want)
    History
    World News
    Opinion
    Editorial
    News English
    Washington Update
    News Amharic
    Media Audio
    Media Video
    Kinijit AEUP Radio
    Africa News


    Most Viewed News Amharic
    መንግስት ጐንደር ውስጥ ከ6ዐ በላይ ሰዎችን ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ለአርባ ቀን ያሕል አስሮ መልቀቁ ተገለፀ፡፡
    መኢአድ አበረታች ሥራ መስራቱ ተገለፀ
    68ኛው የድልና የነጻነት በዓል ተከበረ
    መኢአድ የምርጫ ሕጉ እንዲሻሻል ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ደብዳቤ ጻፈ
    የጐፋ ልዩ ዞን የገዢው ፓርቲ የጽ/ቤቶቹን ባንዲራ እያወረደበት መሆኑን መኢአድ ገለፀ
    የመኢአድ የደጀን ወረዳ ልዩ ዞን የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አካሄድ
    የመኢአድ የአርባ ምንጭ ዞን ሰብሳቢና ፀሐፊ ያለ ሕግ አግባብ ታሰሩ
    መኢአድ በምስራቅ ኢትዮጲያ አምስት ተጨማሪ ጽ/ቤቶችን እንደሚከፍት አሳወቀ
    Call for a Meeting - ወሳኝ ሰዓት
    መኢአድ በክልል ለሚገኙ የዞን የሥራ ኃላፊዎች ስምምነት በተደረሰበት ሰነድ ላይ ማብራሪያ ሰጠ